የበዓለ-ኢትዮጵያ፡ ሥርዓተ-ጸሎት።

በኹለንተናው፡ ሓሤት እና ምስጋና ብቻ የተመላው፣ በኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት፡ የቅዱስ ኪዳኗ ኢትዮጵያ ልጆች፡ ለዝንተ-ዓለም ሲገለገሉበትና ሲያገለግሉበት የኖሩት፣ ከበዓለ-ኢትዮጵያ የቅዳሴ ጸሎት በፊት የሚደረገውን፡ ሥርዓተ-ጸሎት፡ ትመለከቷቸው፥ ትገለገሉባቸውም ዘንድ፥ እንሆ! በኅዋ-ሰሌዳችን አሥፍረንላችኋል።

በመቅረጸ-ድምፅ እየተዘጋጀ ያለው፡ የሥርዓተ-ጸሎቱ አቅርቦት፡ ፈቃደ-እግዚአብሔር ኾኖ እንደተጠናቀቅ፡ በተገቢው ሥፍራ እንደሚቀርብላችሁ ከወዲኹ ልናሳውቃችሁ እንወድዳለን።

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...