ስለመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ፡ ከኢትዮጵያ፡ የእግዚአብሔር መንግሥት፡ የተሰጠ ማብራሪያ።

(ይህ ማብራሪያ የቀረበው፡ ይህን አርእስት በሚመለከት፡ ከዚህ በፊት፡ በተለያየ መልክ የተሰጡትን መግለጫዎችና የተላለፉትን መልእክቶች መሠረት በማድረግና በመከተል፥ በማስፋፋትና በማከል ነው።)