በዓለ-ኢትዮጵያ።

ልዑል እግዚአብሔር፡ ከረዥም ዘመናት በኋላ፡ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በቅዱሱ ኪዳን የኢትዮጵያ ልጆች፥ በሰማይ እና በምድር ፍጥረታተ-ዓለማቱም ኹሉ፣ በኢትዮጵያዊው የእግዚአብሔር እውነት እና የመንፈስ-ቅዱስ ሥርዓተ-አምልኮ፣ ለ፯ሺ፭፻፱ ዓመታት፡ ከጥር ፳፰ እስከ፴ ቀን ለሚከበረው ለዘንድሮው የ፳፻፱ (፪ሺ፱) ዓመተ-ምሕረቱ    በዓለ-ኢትዮጵያ፣ እንኳን፡ በደኅና እና በሰላም አደረሰን! በያለንበትም፡ ልንቀደስበት በቃን!

መልእክቱን በሙሉ ለመከታተል፡ እንደሚከተለው ይቀጥሉ!...